ዓለምአቀፋዊ ዜና

ሆንግ ኮንግ ምርጫዋን አራዘመች

By Feven Bishaw

July 31, 2020

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሆንግ ኮንግ በመጪው መስከረም ልታካሂደው የነበረውን የፓርላማ ምርጫ አራዘመች፡፡

ሆንግ ኮንግ በኮሮናቫይረስ መስፋፋት ምክንያት በመጪው መስከረም ሊካሂድ የታቀደውን የፓርላማ ምርጫ ማራዘሟ ታውቋል፡፡