የሀገር ውስጥ ዜና

የማርሳቤት ክልል አሥተዳዳሪ መህሙድ አሊ በቦረና ገዳ ባሊ ስልጣን ርክክብ ላይ ለመታደም ያበሎ ገቡ

By ዮሐንስ ደርበው

March 08, 2025

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርሳቤት ክልል አሥተዳዳሪ መህሙድ አሊና የኬንያ ልዑካን ቡድን አባላት በ72ኛው የቦረና ገዳ ባሊ ስልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ላይ ለመታደም ያበሎ ከተማ ገብተዋል፡፡

ልዑካኑ ያበሎ ከተማ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል መባሉን የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ መረጃ አመላክቷል፡፡