አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከነሃሴ ወር የመጨረሻ ሳምንት በፊት ምንም አይነት የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባ ማካሄድ የተከለከለ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው አንዳንድ የግል ትምህርት ቤቶች ወላጆችን እያስገደዱ ምዝገባ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከነሃሴ ወር የመጨረሻ ሳምንት በፊት ምንም አይነት የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባ ማካሄድ የተከለከለ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው አንዳንድ የግል ትምህርት ቤቶች ወላጆችን እያስገደዱ ምዝገባ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ፡፡