አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) 10 ዓመት የፍትህ ዘርፍ መሪ የልማት እቅድ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና የፕላንና ልማት ኮሚሽን ባዘጋጁት ውይይት ተካሄደ።
በውይይት ላይ እቅዱ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ቀርቦ ዉይይት ተካሂዶበታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) 10 ዓመት የፍትህ ዘርፍ መሪ የልማት እቅድ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና የፕላንና ልማት ኮሚሽን ባዘጋጁት ውይይት ተካሄደ።
በውይይት ላይ እቅዱ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ቀርቦ ዉይይት ተካሂዶበታል፡፡