የሀገር ውስጥ ዜና

በ10 ዓመቱ የፍትህ ዘርፍ መሪ የልማት እቅድ ወንጀልና የወንጀል ስጋትን መቀነስ፣ የሰብዓዊ መብት ማክበርና ማስከበር እና የህግ ተገዥነትን ማሳደግ ትኩረት ተደርጎባቸዋል

By Feven Bishaw

August 03, 2020

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) 10 ዓመት የፍትህ ዘርፍ መሪ የልማት እቅድ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና የፕላንና ልማት ኮሚሽን ባዘጋጁት ውይይት ተካሄደ።

በውይይት ላይ እቅዱ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ቀርቦ ዉይይት ተካሂዶበታል፡፡