አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄደ ጀመረ።
ምክር ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 44ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ በጀመረበት ወቅት የከተማ አስተዳደሩን የአስፈፃሚ አካላት የ2012 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ ቀርቧል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄደ ጀመረ።
ምክር ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 44ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ በጀመረበት ወቅት የከተማ አስተዳደሩን የአስፈፃሚ አካላት የ2012 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ ቀርቧል።