የሀገር ውስጥ ዜና

የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተስቦ ዋለ

By Mikias Ayele

April 18, 2025

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ተስቦ ውሏል፡፡

በሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል እና የእምነቱ ተከታዮች ተገኝተዋል፡፡

ዕለቱ በልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ነው በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ታስቦ የዋለው፡፡

በጸጋዬ ንጉሥ