ቢዝነስ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሻርጃህ ከተማ በረራ ጀመረ

By ዮሐንስ ደርበው

June 01, 2025

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃህ ከተማ በረራ ጀምሯል።

ዛሬ ማምሻውን የበረራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአየር መንገዱ ተከናውኗል።

በመርሐ ግብሩ ላይ እንደተገለጸው፤ አየር መንገዱ ወደ ሻርጃህ ከተማ በሳምንት አራት ጊዜ በረራ ያደርጋል።

በመራኦል ከድር