አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በወቅታዊ ክልላዊ ፀጥታ፣ ልማትና ሀገራዊ ለውጥ ዙሪያ ውይይት እያደረገ ይገኛል፡፡
በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በወቅታዊ ክልላዊ ፀጥታ፣ ልማትና ሀገራዊ ለውጥ ዙሪያ ውይይት እያደረገ ይገኛል፡፡
በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡