አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የእስራኤል እና ኢራን ግጭት በእርግጠኝነት መፍትሄ ይገኝለታል አሉ፡፡
አንድ ሳምንት ያስቆጠረውን የእስራኤል እና ኢራን ግጭት ለማስቆም ሩሲያ ከሀገራቱ ጋር ንግግር እያደረገች መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ በሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም ላይ እንዳሉት፥ ሞስኮ ግጭቱን ለመፍታት ባቀረበቻቸው የመፍትሄ ሀሳቦች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡
የእኛ ፍላጎት ሀገራቱን ማደራደር ሳይሆን የሰላም አማራጮችን ማቅረብ ያሉት ፕሬዚዳንት ፑቲን፤ በሁለቱም ወገኖች ተቀባይነት ያለው መፍትሄ ስለመኖሩ በእርግጠኝነት ተናግረዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
በኃይለማርያም ተገኝ
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting Telegram t.me/fanatelevision Website www.fanamc.com TikTok www.tiktok.com/@fana_television WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29 Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!