አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሳን ዲያብ መንግስታቸው በራሱ ፍቃድ ስልጣን መልቀቁን አስታወቁ።
ባሳለፍነው ሳምንት ማክሰኞ በዋና ከተማዋ ቤሩት በደረሰው ፍንዳታ በርካታ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው።
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሳን ዲያብ መንግስታቸው በራሱ ፍቃድ ስልጣን መልቀቁን አስታወቁ።
ባሳለፍነው ሳምንት ማክሰኞ በዋና ከተማዋ ቤሩት በደረሰው ፍንዳታ በርካታ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው።