ዓለምአቀፋዊ ዜና

የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር መንግስታቸው ስልጣን መልቀቁን አስታወቁ

By Tibebu Kebede

August 11, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሳን ዲያብ መንግስታቸው በራሱ ፍቃድ ስልጣን መልቀቁን አስታወቁ።

ባሳለፍነው ሳምንት ማክሰኞ በዋና ከተማዋ ቤሩት በደረሰው ፍንዳታ በርካታ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው።