የሀገር ውስጥ ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

By Melaku Gedif

July 18, 2025

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ይገኛል፡፡

ም/ቤቱ በጉባዔው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸምን የሚገመግም ሲሆን÷ የ2018 የበጀት ዓመት ዕቅድ እንዲሁም የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሪፖርት ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡

በተመሳሳይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል።

‌‎በግምገማ መድረኩ በክልሉ የ2017 በጀት ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ ሥራ አፈጻጸም እንዲሁም በ2018 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ምክክር እንደሚደረግ ተመላክቷል፡፡

በማስተዋል አሰፋ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting Telegram t.me/fanatelevision Website www.fanamc.com TikTok www.tiktok.com/@fana_television WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29 Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!