የሀገር ውስጥ ዜና
የኦሮሚያ ክልል የ2018 በጀት 400 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ
By Hailemaryam Tegegn
July 20, 2025
ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡