የሀገር ውስጥ ዜና

የኦሮሚያ ክልል የ2018 በጀት 400 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ

By Hailemaryam Tegegn

July 20, 2025

ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡