አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር በመሆን የተሾሙት ጀማል ኢል ሸኪ የሹመት ደብዳቤ ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለዋል።
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በዚህ ወቅት እንደተናገሩት÷ የሁለቱ አገራት ግንኙነት ዘመናትን ያስቆጠረና በብዙ መልኩ የሚገለጽ በወንድማማችነትና በወዳጀነት ላይ የተመሰረተ ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር በመሆን የተሾሙት ጀማል ኢል ሸኪ የሹመት ደብዳቤ ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለዋል።
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በዚህ ወቅት እንደተናገሩት÷ የሁለቱ አገራት ግንኙነት ዘመናትን ያስቆጠረና በብዙ መልኩ የሚገለጽ በወንድማማችነትና በወዳጀነት ላይ የተመሰረተ ነው ብለዋል።