የሀገር ውስጥ ዜና

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

By Melaku Gedif

July 25, 2025

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ም/ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባዔ በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡

ምክር ቤቱ በጉባዔው የሶማሌ ክልል መንግስት የ2017 የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡

ከዚህ ባለፈም በ2018 በጀት ዓመት እቅድ እና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ እንደሚመክር የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting Telegram t.me/fanatelevision Website www.fanamc.com TikTok www.tiktok.com/@fana_television WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29 Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!