አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2013 በጀት ዓመት 20 ነጥብ 56 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታውቋል።
የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና 2013 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ ውይይት በክልሉ ምክር ቤት እየተካሄደ መሆኑም ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2013 በጀት ዓመት 20 ነጥብ 56 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታውቋል።
የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና 2013 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ ውይይት በክልሉ ምክር ቤት እየተካሄደ መሆኑም ተገልጿል።