አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 1 ሺህ 973 ተማሪዎቹን አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ 964 እንዲሁም በ2ኛ ዲግሪ 1ሺህ 9 ተማሪዎቹን ነው በዛሬው ዕለት ያስመረቀው።
በምረቃ ሥርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ክልል አፈ ጉባኤ ሰኣዳ አብዱርሀማንን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና የመንግስት ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በደሳለኝ አበራ