አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ሕገ ወጥ ድንበር ተሻጋር የገንዘብ ማስተላለፊያ ግብይቶችን መከላከልና መቆጣጠር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል፡፡
በዚህም በገንዘብ ማስተላለፊያ መንገዶች ላይ በሚደረገው ቁጥጥር ያላቸውን ትብብር ለማጠናክርና የገንዘብ ዝውውሩ በመደበኛ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ መከናወኑን ማረጋገጥ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ተወያይተዋል።
በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ይበልጥ ማሻሻል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውንም ባንኩ ለፋና ዲጂታል የላከው መረጃ ያመላክታል፡፡
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporationFacebook www.facebook.com/fanabroadcastingTelegram t.me/fanatelevisionWebsite www.fanamc.comTikTok www.tiktok.com/@fana_televisionWhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainmentFacebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporateTikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainmentAmharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!