የሀገር ውስጥ ዜና

12ኛው የአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ በአክራ መካሄድ ጀመረ

By Adimasu Aragawu

August 12, 2025

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 12ኛው የአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ በጋና አክራ መካሄድ ጀምሯል።

በመድረኩም የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ እና የብልፅግና ፓርቲ ህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እየተሳተፉ ይገኛል።

ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚካሄደው የአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ ቀጣናዊ ትስስር፣ ሰላምና ፀጥታ፣ ሁሉን አቀፍ አስተዳደር፣ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና በአህጉራዊ ልማት አጀንዳዎች ላይ ይመክራል።

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting Telegram t.me/fanatelevision Website www.fanamc.com TikTok www.tiktok.com/@fana_television WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29 Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!