አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህርዳር ከተማ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆን የቫይረሱ ስርጭት እንዲጨምር እያደረገው መሆኑ ተገለፀ፡፡
የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ አማረ አለሙ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተቀመጡ ክልከላዎችን የማስተግበር እና እርምጃ የመውሰድ ስራ ተጀምሯል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህርዳር ከተማ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆን የቫይረሱ ስርጭት እንዲጨምር እያደረገው መሆኑ ተገለፀ፡፡
የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ አማረ አለሙ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተቀመጡ ክልከላዎችን የማስተግበር እና እርምጃ የመውሰድ ስራ ተጀምሯል።