አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል 1 ሺህ 568 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የክልሉ ፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
ታራሚዎቹ በይቅርታ እንዲፈቱ የተወሰነው በክልሉ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል መሆኑን የቢሮው ሃላፊ ተኪኡ ምትኩ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል 1 ሺህ 568 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የክልሉ ፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
ታራሚዎቹ በይቅርታ እንዲፈቱ የተወሰነው በክልሉ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል መሆኑን የቢሮው ሃላፊ ተኪኡ ምትኩ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።