አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጌዴኦ ዞን ራጴ ወረዳ በደረሰ የመሬት ናዳ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
አደጋው ትናንት ምሽት 5 ሰዓት አከባቢ መከሰቱን የዞኑ ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ብሩ ማርቆስ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡
በተከሰተው አደጋም እስካሁን የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ነው የገለጹት፡፡
በማስተዋል አሰፋ
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting Telegram t.me/fanatelevision Website www.fanamc.com TikTok www.tiktok.com/@fana_television WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29 Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!