አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መርሀ ግብር አርሰናል ኖቲንግሀም ፎረስትን 3 ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
በሜዳው ኖቲንግሀም ፎረስትን ያስተናገደው አርሰናል ዙቢሜንዲ (ሁለት) እና ዮኬሬሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መርሀ ግብር አርሰናል ኖቲንግሀም ፎረስትን 3 ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
በሜዳው ኖቲንግሀም ፎረስትን ያስተናገደው አርሰናል ዙቢሜንዲ (ሁለት) እና ዮኬሬሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።