የሀገር ውስጥ ዜና

ሊቨርፑል በርንሌይን 1 ለ 0 አሸነፈ

By Yonas Getnet

September 14, 2025

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 4ኛ ሳምንት ጨዋታ መርሐ ግብር ሊቨርፑል በርንሌይን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

በጨዋታው በተጨማሪ ደቂቃ ሊቨርፑሎች ባገኙት ፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቧን መሀመድ ሳላህ አስቆጥሯል።

በዚህም የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ተከታታይ አራተኛ ድሉን አሳክቷል።

የዕለቱ የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል ማንቼስቴር ሲቲ እና ማንቼስቴር ዩናይትድ ምሽት 12 ፡ 30 ላይ ይገናኛሉ።

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting Telegram t.me/fanatelevision Website www.fanamc.com TikTok www.tiktok.com/@fana_television WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29 Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!