የሀገር ውስጥ ዜና

 ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለተለያዩ የጦር መኮንኖች ሹመት ሰጡ

By Mikias Ayele

September 20, 2025

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከተሉትን የጦር መኮንኖችን ሹመዋል፦

በዚህም መሰረት በጄነራልነት ማዕረግ፦

1 ሌ/ጄኔራል አለምሸት ደግፌ

2 ሌ/ጄኔራል ደስታ አብቼ

3 ሌ/ጄኔራል ይመር መኮንን

4 ሌ/ጄኔራል ድሪባ መኮንን

በሌ/ጄኔራል ማዕረግ፦

1 ሜ/ጄኔራል ከፍያለዉ አምዴ ተሰማ

2 ሜ/ጄኔራል ክንዱ ገዙ ተገኝ

በሜ/ጄኔራል ማዕረግ፦

1 ብ/ጄኔራል ታደሰ አመሎ ሲኤሳ

2 ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ ክቲላ

3 ብ/ጄኔራል ኃይሉ እንደሻዉ አቶምሳ

4 ብ/ጄኔራል ዋኘዉ አለሜ አያሌዉ

5 ብ/ጄኔራል ነገራ ሌሊሳ ሙለታ

6 ብ/ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ አመንቴ

7 ብ/ጄኔራል ደረጀ መገርሳ እሰታ

8 ብ/ጄኔራል በርሄ ገ/መድህን ደመወዝ

9 ብ/ጄኔራል ያሲን ሙሃመድ ሲሳይ

10 ብ/ጄኔራል ዘዉዱ ሰጥአርጌ ደመቀ

11 ብ/ጄኔራል ሚልኬሳ ረጋሳ ኢተፋ

12 ብ/ጄኔራል መለስ መንግስቴ ንረይ

13 ብ/ጄኔራል ተሾመ አናጋዉ አየለ

14 ብ/ጄኔራል አማረ ባህታ በርሄ

15 ብ/ጄኔራል አበባዉ ሰኢድ ይመር

16 ብ/ጄኔራል ደስታ ተመስገን አራጋዉ

17 ብ/ጄኔራል ከማል ኤቢሶ

 

በብ/ጄኔራልነት ማዕረግ፦

1 ኮ/ል ግርማ ፌዬ ከበደ

2 ኮ/ል ደመቀ መንግስቱ ጽዱ

3 ኮ/ል ተመስገን አስማማው አስናቄ

4 ኮ/ል ሰጠኝ ሊክሳ ኒካ

5 ኮ/ል ጌትነት አዳነ ካሳ

6 ኮ/ል  ዮሃንስ መኮንን እጄታ

7 ኮ/ል አባቡ ተሸመ ለገሰ

8 ኮ/ል  መኮንን መንግስተ ተበጀ

9 ኮ/ል አሰፋ ደበሌ ነጋዎ

10 ኮ/ል አለሙ ቂጣታ ወረታ

11 ኮ/ል ሙላው በየነ አማኑ

12 ኮ/ል ደጀነ ፀጋዬ ተሻለ

13 ኮ/ል ቾምቤ ወርቁ እሬሶ

14 ኮ/ል አባተ አሰፋ ካሴ

15 ኮ/ል ተሾመ ባጫ ጎሹ

16 ኮ/ል አዲሱ ትርፌሳ በየነ

17 ኮ/ል ዩሃንስ ትኬሳ አያንሳ

18 ኮ/ል ዳኛቸው አያሌው እንግዳ

19 ኮ/ል ፍቃዱ ታደሰ ሰጠኝ

20 ኮ/ል አስናቀ አይተነው መንግስቴ

21 ኮ/ል የሺጥላ ተስፋዬ ደመቀ

22 ኮ/ል መልካሙ ቶማ በየነ

23 ኮ/ል ፈይሳ አየለ ገብረየስ

24 ኮ/ል ጀማል ከድር በዳሳ

25 ኮ/ል ቸርነት መንገሻ ገብሬ

26 ኮ/ል አዘነ ሽመልስ ታደሰ

27 ኮ/ል ጥላሁን ዱጋሳ ጌቱ

28 ኮ/ል ንጉሴ ለውጤ መንግስቱ

29 ኮ/ል ገነት ይማም ታደሰ

30 ኮ/ል ጥላሁን ደምሴ ይርሳው

31 ኮ/ል መሀመድ አህመድ መሀመድ

32 ኮ/ል መስፍን በየነ ኃይሌ

33 ኮ/ል ቡሩክ ሰይፉ ሰርበቶ

34 ኮ/ል መሰረት ጌታቸው የሱነህ

35 ኮ/ል ሁሴን መሃመድ አሕመድ

36 ኮ/ል ግርማ አየለ ጉርሙ

37 ኮ/ል ጣሂር ሳሌህ አሊ

38 ኮ/ል ቦጃ አጋ በዳኔ

39 ኮ/ል አካሉ ካሳ ቦኬ

40 ኮ/ል አዲሱ በድሩ መሃመድ

41 ኮ/ል ቢራራ አበበ ተክሉ

42 ኮ/ል ረሺድ ኢብራሂም አሊይ

43 ኮ/ል ደምሴው አንተነህ ደመላሽ

#PMOEthiopia