የሀገር ውስጥ ዜና

የኢሬቻ ፎረም እየተካሄደ ነው

By Melaku Gedif

October 03, 2025

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ በገልመ ሀርሰዴ እየተካሄደ ነው።

በፎረሙ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

እንዲሁም አባገዳዎች፣ ሀደ ስንቄዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በፎረሙ ላይ ተሳትፈዋል።