አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢግናዚኦ ካሲስ ጋር ተወያዩ።
በውይይታቸው በሃገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢግናዚኦ ካሲስ ጋር ተወያዩ።
በውይይታቸው በሃገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋል።