ስፓርት

ኢትዮጵያ መድን ሀድያ ሆሳዕናን አሸነፈ

By Adimasu Aragawu

November 03, 2025

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ሀድያ ሆሳዕናን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

በአዲስ አበባ ስታዲየም ላይ በተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊያ ግብ አለን ካይዋ እና ዳግም ንጉሤ (በራሱ መረብ) ሲያስቆጥሩ÷ ለሀድያ ሆሳዕና ከመሸነፍ ያላዳነችውን ብቸኛ ግብ ተመስገን ብርሃኑ ከመረብ አሳርፏል።

የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል ቀን 10:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሸገር ከተማ እንዲሁም በተመሳሳይ ሰዓት መቐለ 70 እንደርታ ከሀዋሳ ከተማ ይገናኛሉ።

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting Telegram t.me/fanatelevision Website www.fanamc.com TikTok www.tiktok.com/@fana_television WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29 Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!