አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአራተኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ መቻል ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
የመቻልን ግቦች መሐመድ አበራ እና ብሩክ ማርቆስ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥረዋል፡፡
መቻል በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ድሉን ሲያሳካ፥ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እስካሁን አንድም ጨዋታ ማሸነፍ አልቻለም፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአራተኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ መቻል ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
የመቻልን ግቦች መሐመድ አበራ እና ብሩክ ማርቆስ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥረዋል፡፡
መቻል በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ድሉን ሲያሳካ፥ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እስካሁን አንድም ጨዋታ ማሸነፍ አልቻለም፡፡