ዓለምአቀፋዊ ዜና

የማሊው ፕሬዚዳንት ቡባካር ኪዬታ በወታደሮች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ስልጣን መልቀቃቸውን ገለፁ

By Tibebu Kebede

August 19, 2020

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማሊው ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡባካር ኬዬታ በትናንትናው ዕለት በሀገሪቱ ወታደሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል።

ፕሬዚዳንቱ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በሀገሪቱ ቴሌቪዥን ጣቢያ ባስተላፉት መልዕከት ስልጣን መልቀቃቸውን በመግለፅ ፓርላማው መበተኑን አስታውቀዋል።