አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማሊው ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡባካር ኬዬታ በትናንትናው ዕለት በሀገሪቱ ወታደሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ፕሬዚዳንቱ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በሀገሪቱ ቴሌቪዥን ጣቢያ ባስተላፉት መልዕከት ስልጣን መልቀቃቸውን በመግለፅ ፓርላማው መበተኑን አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማሊው ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡባካር ኬዬታ በትናንትናው ዕለት በሀገሪቱ ወታደሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ፕሬዚዳንቱ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በሀገሪቱ ቴሌቪዥን ጣቢያ ባስተላፉት መልዕከት ስልጣን መልቀቃቸውን በመግለፅ ፓርላማው መበተኑን አስታውቀዋል።