አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደብረ ታቦር በዓል( ቡሄ) በደብረ ታቦር ከተማ በዛሬው ዕለት እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አማንያን ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ በታቦር ተራራ ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበትን በማሰብ በየአመቱ ነሃሴ 13 ይከበራል።
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደብረ ታቦር በዓል( ቡሄ) በደብረ ታቦር ከተማ በዛሬው ዕለት እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አማንያን ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ በታቦር ተራራ ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበትን በማሰብ በየአመቱ ነሃሴ 13 ይከበራል።