አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡታጅራ ከተማ በብልጽግና ፓርቲ ውህደት እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው።
ውይይቱ በከተማዋ በሚገኙ ቀበሌዎች ተከፋፍሎ እየተካሄደ ይገኛል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡታጅራ ከተማ በብልጽግና ፓርቲ ውህደት እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው።
ውይይቱ በከተማዋ በሚገኙ ቀበሌዎች ተከፋፍሎ እየተካሄደ ይገኛል።