የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በገበታ ለሀገር አሻራቸውን እንዲያሳርፉ ጥሪ አቀረቡ

By Tibebu Kebede

August 19, 2020

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በገበታ ለሀገር ተሳትፈው ዐሻራቸውን እንዲያሳርፉ ጥሪ አቀረቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ የዛሬ ዓመት ቃል የገባነውን ፈጽመን በተግባር አሳይተናል ብለዋል።