የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣርያ የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል።
ጨዋታው ነገ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዋንጫ 10 የምስራቅ እና መካከለኛ አፍሪካ ሀገራት ይሳተፉበታል።
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣርያ የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል።
ጨዋታው ነገ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዋንጫ 10 የምስራቅ እና መካከለኛ አፍሪካ ሀገራት ይሳተፉበታል።