የሀገር ውስጥ ዜና

የኦዲፒ አባላት በብልጽግና ፓርቲ አስፈላጊነት ዙሪያ በአዳማ ሲያካሂዱት የነበረው ውይይት ተጠናቀቀ

By Tibebu Kebede

December 18, 2019

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) አባላት በብልጽግና ፓርቲ አስፈላጊነት ዙሪያ በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ ለ 3 ቀናት ሲካሂዱት የነበረው ውይይት ተጠናቋል።

በውይይት መድርኩ ማጠናቀቂያ ስነ ስርዓት ላይም የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳና የድርጅቱ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ተገኝተዋል።