አዲስ አበባ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ አመራር ውዝግብ ዙሪያ ሲቀርብለት ለቆየው አቤቱታ ውሳኔ ሰጠ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ/ ኢዴፓ/ ባለፉት ሁለት አመታት የቆውን የፓርቲው አመራር ምርጫ እና ተያያዥ ውዝግብ መርምሮ ውሳኔ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ አመራር ውዝግብ ዙሪያ ሲቀርብለት ለቆየው አቤቱታ ውሳኔ ሰጠ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ/ ኢዴፓ/ ባለፉት ሁለት አመታት የቆውን የፓርቲው አመራር ምርጫ እና ተያያዥ ውዝግብ መርምሮ ውሳኔ ሰጥቷል።