ስፓርት

ሲዳማ ቡና መቻልን አሸነፈ

By Yonas Getnet

November 26, 2025

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡና መቻልን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

ቀን 7፡00 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ባየህ በፍጹም ቅጣት ምት እና በጨዋታ 2 ግቦችን ሲያስቆጥር፤ የመቻልን ብቸኛ ግብ ኮሊያን ኮፊ አስቆጥሯል።

የሊጉ 7ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ ቀን 10፡00 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ሀዋሳ ከተማ እና ፋሲል ከነማን የሚያገናኘው ጨዋታ ይጠበቃል።

እንዲሁም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም 9፡00 ሰዓት ላይ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ሲገናኙ አመሻሽ 12፡00 ሰዓት ላይ ሸገር ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ይጫወታሉ።

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate

Telegram t.me/fanatelevision

Website www.fanamc.com

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!