የሀገር ውስጥ ዜና

የ2018 ዓ.ም የሐጅ ጉዞ ምዝገባ ተጀመረ

By Melaku Gedif

December 01, 2025

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የሐጅ ጉዞ ምዝገባ ከዛሬ ጀምሮ በሁሉም ጣቢያዎች ተጀምሯል፡፡

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ተቀዳሚ ም/ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱልከሪም በድረዲን በሰጡት መግለጫ ÷ የሐጅ ምዝገባ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ እንደሚካሄድ ገልጸዋል።

ለሐጅ ጉዞ መስፈርቱን የሚያሟሉ ሁሉ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ባለው ቀነ ገደብ መመዝገብ እንደሚችልም አመልክተዋል፡፡

በጀማል አሕመድ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate

Telegram t.me/fanatelevision

Website www.fanamc.com

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!