የሀገር ውስጥ ዜና

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

By Meseret Demissu

August 20, 2020

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ)ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል።

ለፕሬዝደንቷ የሹመት ደብዳቤ ያቀረቡት የግሪክ፣ የጀርመን፣ የሱዳን እና የሞሪታኒያ አምባሳደሮች ናቸው።