አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ)ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል።
ለፕሬዝደንቷ የሹመት ደብዳቤ ያቀረቡት የግሪክ፣ የጀርመን፣ የሱዳን እና የሞሪታኒያ አምባሳደሮች ናቸው።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ)ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል።
ለፕሬዝደንቷ የሹመት ደብዳቤ ያቀረቡት የግሪክ፣ የጀርመን፣ የሱዳን እና የሞሪታኒያ አምባሳደሮች ናቸው።