ስፓርት

መቐለ 70 እንደርታና ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያዩ

By Yonas Getnet

December 29, 2025

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡

ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ተመስገን ተስፋዬ የመቐለ 70 እንደርታን ግብ ሲያስቆጥር አቤል ያለው የቅዱስ ጊዮርጊስን ግብ ከመረብ አሳርፏል።

ቀደም ብለው በተካሄዱ የሊጉ ጨዋታዎች ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከባሕር ዳር ከተማ እንዲሁም ወላይታ ድቻ ከአርባምንጭ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቅቋል፡፡

ቀን 7 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ ደግሞ ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

Facebook FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

Facebook WMCC

Telegram t.me/fanatelevision

Website www.fanamc.com

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

Amharic Podcast  YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!