የሀገር ውስጥ ዜና

ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ ስርጭት ለመከላከል የቅድመ ጥንቃቄ ስራ እየተሰራ ነው

By Feven Bishaw

August 21, 2020

አዲስ አበባ ፣ነሃሴ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ ስርጭት ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ጥንቃቄ ስራ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው ለወባ ተጋላጭ በሆኑ 2 ነጥብ 8 ቤቶች የኬሚካል ርጭት ይከናወናል ተብሏል፡፡