የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ የተገልጋይ እርካታ የሚለካበት የምዘና ስርአት እንደሚዘረጋ ተገለፀ

By Feven Bishaw

August 22, 2020

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገልጋዩ የአገልግሎት እርካታ የሚለካበት የምዘና ስርአት እንደሚዘረጋ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡

ምክትል ከንቲባዋ በከተማዋ ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች የስራ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡