አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገልጋዩ የአገልግሎት እርካታ የሚለካበት የምዘና ስርአት እንደሚዘረጋ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ምክትል ከንቲባዋ በከተማዋ ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች የስራ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገልጋዩ የአገልግሎት እርካታ የሚለካበት የምዘና ስርአት እንደሚዘረጋ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ምክትል ከንቲባዋ በከተማዋ ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች የስራ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡