አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀዝቃዛ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን በባቡርና በመርከብ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረች።
አቮካዶ የጫነ የመጀመሪያው ኮንቴነርም ዛሬ ከሞጆ ደረቅ ወደብ ወደ አውሮፓ ለሙከራ ተልኳል ነው የተባለው ።
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀዝቃዛ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን በባቡርና በመርከብ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረች።
አቮካዶ የጫነ የመጀመሪያው ኮንቴነርም ዛሬ ከሞጆ ደረቅ ወደብ ወደ አውሮፓ ለሙከራ ተልኳል ነው የተባለው ።