አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያይተዋል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ያለምንም ግብ ነው የተጠናቀቀው፡፡
ቀን 10 ሰዓት ላይ እየተካሄደ ባለ ሌላኛ መርሃግብር መቻል እና ሀዲያ ሆሳዕና 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ወደ እረፍት አምርተዋል፡፡