የሀገር ውስጥ ዜና

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከቻይና መንግስት ገቢዎች አስተዳደር ሃላፊ ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

December 19, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልዑካን ቡድን በቻይና ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

በጉብኝቱ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከቻይና መንግስት ገቢዎች አስተዳደር ሃላፊ ዋንግ ጁ ጋር በቤጂንግ ውይይት አድርገዋል፡፡