አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ጎዛምን ወረዳ ሊቫኖስ ቀበሌ 90 ሺህ ሀሰተኛ የብር ኖቶችን በመጠቀም 20 ኩንታል ጤፍ የገዙት የገዙት ግለሰቦች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ።
ሶስት ተጠርጣሪዎች የጤፍ ነጋዴ ከሆነ ግለሰብ 20 ኩንታል ጤፍ በመግዛት ብር ሲረካከቡ የጤፍ ነጋዴው ሀሰተኛ የብር ኖት እንደሆነ በመረዳት ለፖሊስ ጥቆማ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ጎዛምን ወረዳ ሊቫኖስ ቀበሌ 90 ሺህ ሀሰተኛ የብር ኖቶችን በመጠቀም 20 ኩንታል ጤፍ የገዙት የገዙት ግለሰቦች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ።
ሶስት ተጠርጣሪዎች የጤፍ ነጋዴ ከሆነ ግለሰብ 20 ኩንታል ጤፍ በመግዛት ብር ሲረካከቡ የጤፍ ነጋዴው ሀሰተኛ የብር ኖት እንደሆነ በመረዳት ለፖሊስ ጥቆማ ሰጥቷል።