አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ዜጎችን መብትና ክብር በማስጠበቅ በኩል የዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲው ጥሩ ጅምር እየታየበት መሆኑን በሳዑዲ ዓረቢያ እና በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ተናገሩ ።
ችግር ውስጥ የወደቁ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባሉበት ሀገር የዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ተግባራዊ መደረጉ ለችግሮቻቸው መፍትሄ ማግኘት እንዲችሉ ማድረጉ ይነገራል።