አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ከ700 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል።
የኮሚሽኑ 14ኛ የፌዴራልና የክልሎች ኢንቨስትመንት መስሪያ ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ በሀረር ከተማ እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ከ700 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል።
የኮሚሽኑ 14ኛ የፌዴራልና የክልሎች ኢንቨስትመንት መስሪያ ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ በሀረር ከተማ እየተካሄደ ነው።