አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመን መንግስት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ።
የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርን ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመን መንግስት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ።
የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርን ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።