An Ethiopian Airlines worker transports a consignment of medical donation from Chinese billionaire Jack Ma and Alibaba Foundation to Africa for coronavirus disease (COVID-19) testing, upon arrival at the Bole International Airport in Addis Ababa, Ethiopia March 22, 2020. REUTERS/Tiksa Negeri - RC2ZOF95SBCB

የሀገር ውስጥ ዜና

የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ 3ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

By Tibebu Kebede

August 27, 2020

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ 3ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል።

በ3ኛ ዙር ድጋፉም 500 ሺህ ሰርጂካል ማስክ፣ 65 ሺህ ለህክምና አገልግሎት የሚውሉ የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ፣ 10 ሺህ የህክምና ባለሙያዎች አልባሳት እና የጫማ መሸፈኛ ይገኙበታል።