የሀገር ውስጥ ዜና

ፕሬዚዳንት ታዬ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር እያካሄደ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሂደት ጎበኙ

By Yonas Getnet

May 04, 2026

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር እያካሄደ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሂደትና የማኅበሩን ዋና መሥሪያ ቤት ጎብኝተዋል።

በጉብኝታቸውም ለአርበኞች እየተደረገ ስላለው ድጋፍና ክብር አድናቆታቸውን መግለጻቸውን የጽሕፈት ቤታቸው መረጃ አመላክቷል።